የ2012 ዓ/ም የጣና ቤተሰብ ስኮላርሺፕ አሸናፊ ተማሪዎች ታወቀዋል። አሸናፊዎችን ለመለየት ለወንዶች ከ80%፣ ለሴቶች ከ78%፣ እና ለአካል ጉዳተኞች ከ75% በላይ ወጤት ያላቸው ተማሪዎች አንዲያመለክቱ ጥሪ ተደርጎ ነበር። በስኮላርሺፑ መመዘኛ መሰረት የሚከተሉት ተማሪዎች አሸናፊ ሆነው ተመርጠዋል።
10ኛ ክፍል :
-
1- ሙራድ ኑሩ2- ጠብቀው ውበት3- ሀይማኖት ምናለ4- ቤቴልሄም ጌታቸው5- አልማዝ መንጌ6- ሰለሞን ነጋ
11ኛ ክፍል:
-
1- ሕይወት ይልቃል2- ሙሉቀን ዘመነ3- ደመቀ አስቻለ4- ኤልሳቤት ጌታቸው5- መታደል ሀይማኖት6- ሠርካለም እውነቴ
12ኛ ክፍል:
-
1- ሙላቱ ዘሪሁን2- ገሊላ ብዙአየሁ3- ብርሃነመስቀል ወርቁ4- አወቀ ጋሻው5- ጴጥሮስ ጌታቸው6- ማህሌት ሰሙ
ድር ቢያብር ነውና ብሂሉ የሁሉም ሰው ተሳትፎ ለስኬት ያበቃናል:: በዚህ በጎ ሃሳብ ላይ የተሳተፋችሁትን ሁሉ እናመሰግናለን፡፡ በተለይም ደግሞ ከግል ጊዜያቸው ቀንሰው የዚህን አመት አሸናፊዎችን
የመረጡልን ሌሎች ስራዎችን ያገዙን አስተባባሪዎች:-
- መሰረት አጅጉ
- ስለሽ ምናየሁ
- መላኩ ባሳዝነው
- በሃይሉ ይርጋ እና
- ያሬድ ምትኩ
እንዲሁም የትምህርት ቤቱን አስተዳደር እናመሰግናለን፡፡
ትቤቱንና ተማሪዎችን ለመደገፍ የሚሰሩ ሌሎች ስራዎንን ለመደገፍ ከእኛ ጋር እንደምትሰሩ በሙሉ ልባችን እንተማመናለን። ቀና ተሳትፏችሁን በቋሚነት ለመቀጠል በድረገፃችን ላይ የሚገኘውን የአባልነት ፎርም እንድትሞሉም እንጋብዛለን(https://tanahaikbdr.com/contacts/)
በዚህ ቪዲዮ የመጀመሪያው ዙር የጣና ቤተሰብ ስኮላርሺፕ (2010ዓ.ም) ተሸላሚ የነበሩና በቀድሞ ተማሪዎች ህብረት ሲታገዙ የነበሩ ተማሪዎች ሃሳባቸውን ያካፍላሉ።
Please invite more friends to join THAN viber group –
Join Us on viber : https://invite.viber.com/?g=MCNz2pNfI0Y5jZVgy9VPR-lzyhXdJD2G
በህብረት ለታናናሾቻችን የተሻለ ነገን እናውርስ!
የህብረቱ አስተባባሪዎች
Your contribution to our present young and future leaders in our community is tremendous. Besides, it would be very nice if you can share some reports on the impact this scholarship has brought to the lives of scholarship holders. I am sure that will inspire many to stand up with your cause.