የ8ተኛው ዙር የጣና ቤተሰብ ስኮላርሺፕ (Tana Family Scholarship – TFS) የእውቅና መርሃ ግብር ጥር 1 2017 ዓ/ም በጣና ሃይቅ ት/ቤት፣ አሸናፊ ተማሪዎች፣ የትምህርት ቤቱና የህብረቱ አመራሮች በተገኙበት ተካሂዷል።
በትምህርት ውጤትና በቤተሰብ ገቢ ሁኔታ የተመረጡ 32 የጣና ቤተሰብ ስኮላርሺፕ አሸናፊ ተማሪዎች ተለይተው ሽልማት ተሰጥቷል ፣ በእለቱ ከህብረቱ መስራችና አመራር አንዱና በአሜሪካን አገር ነዋሪ የሆኑት ዶ/ር ጌታ መሃሪው የተገኙ ሲሆን ለተሸላሚ ተማሪዎች የማበረታቻ መልዕክት አስተላልፈዋል ።
ይህ ድጋፍ እንዲሳካ በብዙ የደከማችሁ፣ የህብረቱ አባላትና አመራሮች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የት/ቤቱ እመራሮችና የባህር ዳር አስተባባሪዎችን በሙሉ ከልብ እናመሰግናለን::
ቀና ተሳትፏችሁን በቋሚነት ለመቀጠል በድረገፃችን ላይ የሚገኘውን የአባልነት ፎርም እንድትሞሉም እንጋብዛለን https://tanahaikbdr.com/contacts/
አድራሻዎቻችን፦
- Social media page – THAN facebook page / THAN twitter
- YouTube channel – THAN Youtube channel
- Join us on Telegram









