የጣና ቤተሰብ ስኮላርሺፕ በላቀ የትምህርት ውጤታቸውና በቤተሰብ ገቢ ሁኔታቸው የተመረጡ ታዳጊ ተማሪዎችን ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያግዝ ፕሮግራም ነው:: በዚህ ዓመትም የጣና ሐይቅ የቀድሞ ተማሪዎች ኅብረት ባወጣው መስፈርት መሰረት 6ኛው ዙር የጣና ቤተሰብ ስኮላርሺፕ አሸናፊ 32 ተማሪዎች ታውቀዋል፡፡
10ኛ ክፍል

- ሮዛ ጓዴ
- መቅደስ በላይነው
- ይትባረክ መልካሙ
- ፍቃዱ ቤዛ
- ስለናት ዉበት
- ትህትና ደመረ
- ኤሊያስ ምህረት
- አለምነሽ ሞላ
11ኛ ክፍል

- በሪሁን ምትኬ
- አገር አምላክ
- መዝገቡ ውበት
- ስመኘው አጉማስ
- ቅድስት ማሩ
- ገበያ ነበሩ
- ዮናስ ተስፋዬ
- ቤዛዊት ተስፋዬ
12ኛ ክፍል

- ሃይለማሪያም ሉሉ
- ሙሉቀን ተሻገር
- አለምነው ጠጌ
- ፈንታሁን ሞላ
- መስፍን አስፋው
- መርድያ በለጠ
- መላከሰላም ለወየው
- ኢዮብ መለሰ
1ኛ ዓመት ኮሌጅ የሚገቡ

- አልማዝ ሽመልስ
- ቤተልሄም ጌታቸው
- ፈንታነሽ ምናዬ
- ምንታምር በለጠ
- ጠብቀው ውበት
- ተመስገን ጥጋቡ
- ይታየው ዋኘው
- ሃይማኖት ምናለ
ለሥራው መሳካት የተባበሩትን በሙሉ ከልብ እናመሰግናለን::
ት/ቤቱን እና ተማሪዎችን ለመደገፍ እንዲሁም የሚሰሩ ሌሎች ስራዎችን ለመደገፍ ከእኛ ጋር እንደምትሰሩ በሙሉ ልባችን እንተማመናለን። ቀና ተሳትፏችሁን በቋሚነት ለመቀጠል በድረገፃችን ላይ የሚገኘውን የአባልነት ፎርም እንድትሞሉም እንጋብዛለን(https://tanahaikbdr.com/contacts/)
በተለይም በማስተባበር የተሳተፋችሁትን የባህርዳር አስተባባሪዎችን:-
- አዱኛ ነጮ
- መሰረት አጅጉ
- ስለሺ ምንአየሁ
እንዲሁም የትምህርት ቤቱን አስተዳደር እናመሰግናለን፡፡
Social media page – THAN facebook page / THAN twitter
Youtube channel – THAN Youtube channel
Join us on Telegram
በህብረት ለታናናሾቻችን የተሻለ ነገን እናውርስ!
የህብረቱ አስተባባሪዎች